“በምግብ ምክንያት የሚከሰት የስብ መከማቸት ወደ ጉበት ካንሰርነርት የመቀየር ደረጃ አለው” - ዶ/ር ሱራፌል መላኩ

Dr Surafel Melaku3.jpg

Dr S. Melaku Credit: Dr Surafel Melaku

Get the SBS Audio app

Other ways to listen

ዶ/ር ሱራፌል መላኩ - በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት ምርምር ተቋም፤ የጉበት ካንሰር ተመራማሪና የሥነ አመጋገብ ባለሙያ፤ በሙያቸው ዘርፍ እያካሄዱ ስላሉት ምርምር ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ሥነ አመጋገብ
  • የጉበት ካንሰር
  • የምግብ እጥረት

Share