"አንድ ቤት ሆነው ሩቅ የሆኑ፤ በስሜት የተፋቱና የግብረ ስጋ ግንኙነት እንኳ እየፈፀሙ ጥልቅ ግንኙነት የሌላቸው ባልና ሚስቶች ብዙ ናቸው" ዶ/ር ሙላቱ በላይነህPlay19:44Dr Mulatu Belayneh. Credit: M.BelaynehGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsGoogle PodcastsSpotifyDownload (10.5MB) ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ የናታን የጋብቻና ምክር አገልግሎት መሥራች፣ ሥራ አስኪያጅና ደራሲ፤ ሰሞኑን ወደ አንባቢያን እጆች እየገባ ስላለው ስምንተኛ መጽሐፋቸው "የወጣቱ ትውልድ ዕድሎችና ተግዳሮቶች" አንኳር ጭብጦችንና በብሪስበን ከተማ ስለ "ጥልቅ ግንኙነት" ለመስጠት ወጥነው ስለ ያዙት የስልጠና ፕሮግራም ይናገራሉ።አንኳሮችየወጣቱ ትውልድ ዕድሎችና ተግዳሮቶችየጥልቅ ግንኙነት ስልጠና በብሪስበን ከተማልኅቀት በተመላበት የትዳር ግንኙነትን በሁለንተናዊነት ማደግተጨማሪ ያድምጡ"ከልጆቻችን ተለይተን ብዙ ገንዘብ ሠርተን ወደ ቤት ስንመጣ፤ ልጆቻችንን ገንዘብ ሳናደርጋቸው እንቀራለን፤ እንዲርቁን እናደርጋለን" ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ"በአገር ቤት ምርጫ የማጣት፤ በባሕር ማዶ ምርጫ የመብዛት ፈተናዎች አሉ፤ በሁሉም አቅጣጫ እርዳታና ምክር ያስፈልጋል" ዶ/ር ሙላቱ በላይነህShareLatest podcast episodesበአዲስ አበባ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ8 ሺህ በላይ ጥንዶች ፍቺ መፈፀማቸው ተገለጠጆ ባይደን ከዕጩ ፕሬዚደንትነታትቸው ለቀቁ፤ በፕሬዚደንታዊ ስልጣናቸው ፀንተው እንደሚቆዩ አስታወቁኢሚግሬሽን የቤት ቀውስን ያባብሳል?"የግብፁ መንፈሳዊ ጉዞ የሚካሔደው ከጥቅምት 28 ቀን 2017 እስከ ኅዳር 10 ቀን 2017 ነው" ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ